ነጋሲ ኪዳኔ የተባለ የተራድኦ ድርጅት ሰራተኛ በህወሓት ሸማቂዎች ተገደለ


ነጋሲ ኪዳኔ CISP (Comitato Internazionale Per Lo Svlippo Dei Popoli) ለሚባል የጣሊያን ግብረ-ሰናይ ድርጅት ይሰራ የነበረ ሲሆን ባለፈው ቅዳሜ በሥራ ላይ እንዳለ መገደሉን የአውሮጳ ኅብረት በቲውተር ገጹ ላይ አስታውቋል። ይሁን እንጅ ነጋሲ የተገደለው በህወሓት ሸማቂዎች መሆኑን ከመግለጽ ተቆጥቧል። 

Related posts

ከአውደ ውጊያ ወደ ሙሉ ድል እንዴት እንሸጋገር?

የጎንደር ጉዳይ!

ምርጫ 2013 | ምሉዕነት፣ ታማኝነት እና ግልጸኝነት